Till Tema modersmål

Tema modersmål - amhariska

amhariska

የ2011 መምህራን አገር አቀፍ ስብሰባ

Skriv ut

የአመቱ አገር አቀፍ የአማርኛ መምህራን ስብሰባ በማርዬሀምን(Mariehamn) በ2011/05/16 በጥሩ ሁኔታ ተከናውኗል።

በስብሰባው ላይ ወደ 14 የሚሆኑ መምህራኖች ከመላው የስዊድን ክፍል የተገኙ ሲሆን በተለያዩ ነጥቦችም ላይ ተወያይተዋል።

የመወያያ ነጥቦች የነበሩት፡

  • የትምህርት መገልገያዎች የሚሻሻሉበትን መንገድ መፈለግ።
  • የትምህርት እቅድን በአገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ እሚሆንበትን መንገድ መቀየስ
  • መምህራኖች በጋራ የሚሰሩበትን አንድ መድረክን መፍጠር
  • የበለጠ ወላጅን ያሳተፈ የጋራ ትብብርን መፍጠር
  • ተጨማሪ መፅሐፍቶችን ማዘጋጀት
  • የኢኮኖሚ እገዛ የሚገኝበትን መንገድ ማፈላለግ
  • ስለ አዲሱ የትምህርት ደንብ በመወያየት እቅዱ ግቡን እንዲመታ መደረግ ስለሚገባቸው ቅድመ ዝግጅቶች እና ተግባራዊነቱ ነበር።

ወዘተ

2011_Bild_3

2011_Bild_2

2011_Bild_1

2011_Bild_4

2011_Bild_5